ድሮ ድሮ ወፈር ያሉ ሰዎችን ስናይ ስለሀብታቸው
እናስብ ነበር፡፡ ፐ እንዴት ሀብታም ነው/ነች ፡፡ ውፍረት የመመቸት ዋና መግለጫ ሆኖ ቆይቱዋል፡፡
ዛሬ ዛሬ የወፍራሞች ቁጥር ያለቅጥ እየጨመረ ነው
፡፡ በየመንደሩ የ ኑሮን ሁኔታ ያላገናዘበ ውፍረት በብዛት እየታየ ነው፡፡ ውፍረት የመመቸት ሳይሆን የተስፋ መቁረጥ ምንክት እየሆነ
መጥቶአል፡፡
ታድ ያ እነዚህን ሰዎች ተመቻችሁ ብትሉዋቸው በጣም
ግራ ሶጋቡ ያታያል፡፡ ይልቁንም ተስፋ የመቁረጥ ምልክት እንደሆነ ያስዱዋቹሃል፡፡
ለነገሩ በ አሜሪካም ያለው ስታስቲክስ የሚያሳየው
ከነጮቹ ይልቅ የ ስፓኒክ እና የጥቁር አሜሪካውያን የውፍረት መጠን መጨመሩን እና በዛው መጠን የ ሃብት ክፍፍሉ ከዚህ ጋር እንደሚጣረስ
ነው፡፡
No comments:
Post a Comment